ሆሴዕ 11-14
ጥያቄዎቹን ከመስራትዎ በፊት ለጥናት አመቺ ጊዜ መድበው በጸሎት የጥናቱን ክፍል እና ከላይ የቀረበውን ማብራሪያ በጥንቃቄ እንዲያነቡ እንመክራለን፡፡ ጥናቱን የሚያደርጉት  በቡድን ከሆነ (Bible study group)፣ በማብራሪያው ውስጥ ያሉትን የውይይት ጥያቄዎች በመጠቀም ጥናቱን ይበልጥ ፍሪያማ ማድረግ ይቻላል፡፡ በጥያቄዎቹ ላይ አስተያየት ወይም ማሻሻያ ቢኖርዎ በሚከተለው የኢ-ሜይል አድራሻ ይጻፉልን፡፡ tsegaewnet@gmail.com መልካም የጥናት ጊዜ፡፡
Sign in to Google to save your progress. Learn more
Email *
1 የትንቢት መጻሕፍት መልእክቶቻችን እንዴት ሚዛናዊ መሆን እንዳለባቸው የሚያሳዩ ጥሩ ምሳሌዎች ናቸው። *
1 point
2 የትንቢት መጻሕፍት የፍርድና የኃጢአት ብቻ ሳይሆን፥ የተስፋን መልእክት አጣምረው የያዙ ናቸው። *
1 point
3 እግዚአብሔር ከእርሱ ርቆ ያለውን ልጅ (እስራኤልን) ቢቀጣም፥ ለእስራኤል ያለው ፍቅር ግን ሙሉ በሙሉ እንዲያጠፋው የሚያስችለው አልነበረም። *
1 point
A copy of your responses will be emailed to the address you provided.
Submit
Clear form
reCAPTCHA
This content is neither created nor endorsed by Google. Report Abuse - Terms of Service - Privacy Policy