ስለ ኢትዮጲያ ሰንደቅ ዓላማ የዳሰሳ ጥናት መጠይቅ
ይህ የዳሰሳ ጥናት የተዘጋጀው በኢትዮጵያ ጃንደረባ ትውልድ (ኢጃት) ፭ተኛ ዙር ሱባኤ ጉባኤ ተማሪዎች ሲሆን አላማው አሁን ላይ በተለያየ ቦታ በሰንደቅ ዓላማና በቤተ ክርስቲያን ግንኙነት ያለውን ችግር መነሻ በመድረግ ምክንያቱን በማጥናትና የመፍትሔ ሐሳብ መፈለግ ነውና መጠይቁ ለጥናቱ እንደ ግብዓት ከመሆን ውጪ ለምንም ዓላማ አይውልም ምሥጢራዊነቱ የተጠበቀ ነው፡፡እባክዎን ከጊዜዎት ላይ ትንሽ ደቂቃ በመውሰድ የጥናቱ ተባባሪ ይሁኑ፡፡