1. በየደረጃ የተደራጀ የክትትል እና ድጋፍ አሰራር አለ፤
2.ለትምህርት ተቋማችን በተለያዩ የእቅድ አፈፃፀም ምዕራፎች ክትትልና ድጋፍ ይደርጋል፤
3.ለድጋፍና ክትትል የተዘጋጀው ቼክሊስት ከዕቅድ አንፃር ተናባቢ ነበር
4.በተዘጋጀው ቼክሊስት መሰረት የተጠናቀረው መረጃና የተሰጠው የቃልና የፅሁፍ ግብረመልስ ተናባቢ ነበር
5.ለመምህራንና ትምህርት አመራር የሚደረገው ሙያዊ ድጋፍና ክትትል መምህራን የትምህርት ስራን በአግባቡ እንዲያቅዱና የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲሻሻል ለማድረግ አስፈላጊ ነበር፤
6.የድጋፍና ክትትል አግባቡ ያለመቆራረጥ/በድግግሞሽ በቋሚነት ይደረጋል፤
7.የሚደረገው ድጋፍና ክትትል በስራ ቦታ ለሚከናወነው ተግባር ጠቃሚ ነው፤
8.ድጋፍና ክትትል የሚያደረጉ ባለሙያዎች ሙያዊ ዕውቀታቸው ለድጋፍና ክትትል ስራ በቂ ነው፤
9.የተደረጉ ሙያዊ ድጋፍና ክትትሎች መሰረት አግድርጎ የተሻሻለ የአሰራር ስርዓት አለ፤
10.በተማሪዎች ስነ-ምግባር ዙርያ የተደረገው ድጋፍና ክትትል የተማሪዎችን ስነ-ምግባር እንዲሻሻል አስተዋፆ አድርጓል፤
11.የተደረገው ድጋፍና ክትትል የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል አስተዋፆ አድርጓል፤
12.በተደረገው አጠቃላይ ድጋፍና ክትትል የተማሪዎችን ተሳትፎና ውጤታማነት አሳድጓል፤
13.በቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት ተደራሽነት ዙርያ የተደረገው ድጋፍና ክትትል በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ ለውጥ አምጥቷል፤
14.በቴክኖሎጂ (አይሲቲና ሬድዮ) አጠቃቀም ዙርያ የተደረገው ድጋፍና ክትትል በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ ለውጥ አምጥቷል፤
15.የሚደረገው ድጋፍና ክትትል ትምህርት ቤት ላይ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ምናባዊ ቤተ-ሙከራ/virtual lab እንዲኖር ድጋፍ አድርጓል፤
16.በክፍል ውስጥ/clinical supervision/ የሚሰጠው ሙያዊ ድጋፍ በአጠቃላይ የመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ ለውጥ አምጥቷል፤
17.በሁለቱም ቋንቋዎች የተደረጉ የስርዓተ ትምህርት ትግበራ ክትትል እና ድጋፍ የድግግሞሽ መጠን በቂ ነው፤
18.በሁለቱም ቋንቋዎች የተደረጉ የስርዓተ ትምህርት ትግበራ ክትትል እና ድጋፍ ትግበራው እንዲሻሻል እና የአሰራር ለውጥ እንዲያመጣ አስተዋፅዖ አድርጓል፤
19.የሪፎርም ስራዎችን ለማጠናከር የሚደረጉ ድጋፍና ክትትሎች በመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ ለውጥ አምጥቷል፡፡
20.በሚደረግልዎ ሙያዊ ድጋፍና ክትትል ልዩ የመማር ፍላጎትን ያማከለ ነው