መስራት በተሰኘው በገበያ ፣ ማስተርካርድ ፋውንዴሽን እና በአጋሮቻቸው ጥምረት ለተመሠረተው ፕሮግራም፤
ከዘ-ኢንስፓየርድ ኢትዮጵያን ዩዝ አሶሲዬሽን በጋራ በመሆን ወጣቶች የሚያስፈልጋቸውን እውቀት በማስጨበጥ፣ እንዲሁም በቴክኖሎጂ ታግዘው የራሳቸውን የመገበያያ መድረኮች እንዲፈጥሩ የሚያስችል ነው::
ይህ እድል ለኢትዮጵያ ወጣቶች በነፃና ባሉበት ቦታ ሆነው
እንዲከታተሉት የቀረበ ሲሆን የዲጂታል ችሎታዎን ለማሻሻል እና የ ኢ-የመማሪያ ምህዳር እንዲያገኙ ዕድል ይሰጣል፡፡
የስልጠናውን ሰርተፍኬት የሚያገኙት በዚህ ፎርም ሲመዘገቡ ብቻ እንደሆነ ማሳወቅ እንፈልጋለን!!