የተራዘመ ኮቪድ-19 እና ክትባት በዩኬ ለሚገኙ ንኡስ-ብሄረሰቦች
የዚህ ጥናት አላማ የኮቪድ-19ን የረጅም-ግዜ ተጽእኖ (የተራዘመ ኮቪድ-19 በመባል የሚታወቀውን) ለመረዳት እንዲሁም በዩኬ በሚገኙ ንኡስ-ብሄረሰቦች መካከል የኮቪድ-19 ክትባትን ክፉ-ጎን ለማጥናት ነው። ይህን ጥናት ለማካሄድ የፈለግንበት ምክንያት የተራዘመ ኮቪድ-19ን እና የክትባቱን ክፉ-ጎን በዩኬ በሚገኙ ንኡስ-ብሄረሰቦችን በሚመለከት በቂ ሪፖርት ስላልቀረበባቸው ነው። የጥናቱ ውጤት ለህዝብ ይፋ ይደረጋል፡ በተጨማሪም በክልል እንዲሁም በሀገር ደረጃ ያሉ የህክምና ባለስልጣናት ለንኡስ-ብሄረሰቦች መሰጠት ያለባቸውን የህክምና አገልግሎቶች እንዲቀርጹ ያስችላቸዋል።

ስለራስዎ፡ ስለጤናዎ፡ ስለኮቪድ-19 ተዛማጅ ህመም እና ስለኮሮና ቫይረስ ክትባት ጥያቄዎችን እንጠይቆታለን።

ጥናቱ 5 ደቂቃ ገደማ ይወስዳል።

ሁሉም መረጃዎች ማንነታቸው ያልታወቀ ይሆናሉ እንዲሁም ግለሰባዊ መረጃ ኣይወሰደም።

ይህ ጥናት በKafelaid.org.uk ድጋፍ ነው የሚከናነወነው። health@kafelaid.org ያግኙ
Sign in to Google to save your progress. Learn more
Next
Clear form
Never submit passwords through Google Forms.
This content is neither created nor endorsed by Google. Report Abuse - Terms of Service - Privacy Policy